DW Amharic
February 3, 2025 at 04:52 PM
የገዢው ብልጽግና ፓርቲ ጉባኤ እና የተደረገው ጥሪ
የኢትዮጵያ ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ መንግሥትን በትጥቅ ለሚዋጉት የድርድርና የንግግር፤ ለተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች ደግሞ ሀገር በቀል ሀሳብ እንዲያመነጩ ጥሪ አደረጉ። "ግጭት በቃን"፤ "በእኛ በኩል በሰላም፣ በድርድር በውይይትና በሀሳብ ለሚደረግ የፖለቲካ ትግል ግማሽ መንገድ የመሄድ" ፍላጎት እንዳለን አሳይተናል ብለዋል።
https://t1p.de/gamrs?at_medium=Messenger&at_campaign=WhatsApp-Channel&at_number=DW_Amharic&at_dw_language=am
🙏
1