
DW Amharic
February 8, 2025 at 05:10 PM
ትኩረትን የሚሻው የካንሰር በሽታ
የካንሰር ህመምተኞች መካከል የህክምና አገልግሎት የሚያገኙት 15,000 እንደማይሞሉ መረጃዎች ያመላክታሉ። አሁን በኢትዮጵያ ባለው መረጃ መሰርት የጡት ካንሰር በሽታ ከፍተኛ ቁጥር የያዘ ሲሆን የማህፅንና የአንጀት ካንሰር በሽታ በርካቶችን እያጠቃ እንደሆነ ተነግሯል ።
https://t1p.de/5k12q?at_medium=Messenger&at_campaign=WhatsApp-Channel&at_number=DW_Amharic&at_dw_language=am
👍
1