VOA Amharic 
                                
                                    
                                        
                                    
                                
                            
                            
                    
                                
                                
                                February 5, 2025 at 07:26 PM
                               
                            
                        
                            በስዊድን አንድ ግለሰብ በጎልማሶች ትምህርት ቤት ውስጥ በከፈተው ተኩስ ግለሰቡን ጨምሮ 11 ሰዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ ሌሎች አምስት ሰዎች ደግሞ ክፉኛ ተጎድተዋል ተብሏል። https://amharic.voanews.com/a/sweden-mass-shooting/7964162.html
ፖሊስ ግለሰቡ ድርጊቱን ለብቻው መፈጸሙን ገልጾ፣ የትምህርት ቤቱ ተማሪ ይሆን እንደሁ ወይም ምን እንዳነሳሳው አላሳወቅም።
የጅምላ ግድያው በስዊድን ታሪክ የከፋው እንደሆነ ተነግሯል።    👉 ቪኦኤ አማርኛን በዋትስአፕ ይከታተሉ 👇                                                           
https://bit.ly/4eKIQjm
                        
                    
                    
                    
                    
                    
                                    
                                        
                                            ⌛️
                                        
                                    
                                        
                                            ❤️
                                        
                                    
                                    
                                        2