DW Amharic

DW Amharic

185.2K subscribers

Verified Channel
DW Amharic
DW Amharic
February 26, 2025 at 03:13 PM
የዶይቸ ቬለ የቀጥታ ሥርጭት ማስታወቂያ! በዛሬው ዜና መጽሄት ትንታኔያችን አምስት ዘገባዎችን እናቀርባለን ። *በቻግኒ የሁለት ወጣቶች ግድያ፤ *ኦነግና ኦፌኮ ያቀረቡት «የሽግግር መንግሥት» ምስረታ ምክረሃሳብ፤ *ጀርመን ለኢትዮጵያ የሰብአዊ አቅርቦት ተጨማሪ ድጋፍ ማድረጓ፤ *ከትግራይ ክልል ከኤርትራ ጋር ግንኙነት ለመፍጠር የሚጥሩ ኃይሎች አሉ መባሉ፤ እንዲሁም *የጀርመን ምርጫ ውጤት በአፍሪቃውያን ስደተኞች ላይ እንዴት ተጽእኖ ሊያደርግ ይችላል? የሚሉ ዘገባዎችን አካቷል የዜና መጽሔት ። የዕለተ ረቡዕ ሳምንታዊ መሰናዶዎቻችን ከኤኮኖሚው ዓለምን እንዲሁም ሣይንስና ቴክኖሎጂን በተከታታይ እናስደምጣለን ። በምሽቱ ሥርጭታችን ይጠብቁን ።
Image from DW Amharic: የዶይቸ ቬለ የቀጥታ ሥርጭት ማስታወቂያ!  በዛሬው ዜና መጽሄት ትንታኔያችን አምስት ዘገባዎችን እናቀርባለን ። ...
❤️ 👍 2

Comments