
BBC News Amharic
February 27, 2025 at 06:35 AM
ዘለንስኪ ለአሜሪካ ማዕድን ሰጥተው የትራምፕ መንግሥት ከሩሲያ ወረራ እንዲጠብቃቸው ይሻሉ። ትራምፕ ደግሞ ዩክሬንን መጠበቅ ያለባቸው አውሮፓውያን ናቸው ይላሉ። አክለው ዩክሬን “ኔቶን መቀላቀል የሚለውን ሐሳብ ትርሳው” ብለዋል
🇺🇸🇺🇦🇷🇺
➡️https://bbc.in/43dYaD2