
BBC News Amharic
February 27, 2025 at 10:08 AM
ማሻሻያው የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር የመሾም ስልጣንን ለጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚሰጥ ነው። የፖለቲካ ፓርቲ አባላት ወይም ተቀጣሪዎች የቦርዱ አባል እንዳይሆኑ እንዲሁም የአባላት ምልመላ ለሕዝብ ግልጽ መሆን አለበት የሚለው አንቀጽም እንዲሰረዝ ተደርጓል
➡️ https://bbc.in/4gUf24Q