
BBC News Amharic
February 28, 2025 at 06:26 AM
የሟቾች ቁጥር ግልጽ ባይሆንም አጃንስ ፍራንስ ፕሬስ የሆስፒታል ምንጭን ጠቅሶ እንደዘገበው ከሆነ ቢያንስ 11 ሰዎች ሲሞቱ 60 የሚሆኑት ደግሞ ቆስለዋል። 👉🏽👉🏽https://bbc.in/3F1q6jy