
VOA Amharic
February 25, 2025 at 10:33 PM
ሊቀ ጳጳሱ ያጋጠማቸው ኢንፌክሽን ውስብስብ መሆኑን እና በሁለት እና ከዛ በላይ በሆኑ ረቂቅ ተሕዋያን አማካኝነት የተከሰተ መሆኑን የቫቲካን መግለጫ አመልክቷል።
✔️ ተጨማሪ ያንብቡ https://bit.ly/4bhc2ya
👍
❤️
😢
14