
Ministry Of Labor & Skills - Ethiopia
February 8, 2025 at 08:10 AM
#አሁን #happeningnow
‘ሥነ-ምግባራዊ አመራርነት ለተቋማዊ ተልዕኮ ስኬት’ በሚል መሪ ሀሳብ ሙስናና ብልሹ አሰራሮችን መከላከያ ስልቶች ላይ ያተኮረ የውይይት እና የስልጠና መድረክ እየተካሄደ ይገኛል።
የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የፌዴራል የጸረ ሙስና ኮሚሽን በጋራ ያዘጋጁት የሙስናና ብልሹ አሰራሮችን መከላከያ ስልቶች ላይ ያተኮረ ስልጠና ፤ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ክቡር ተሻለ በሬቻ(ዶ/ር) ጨምሮ የሚንስቴር መስሪያ ቤቱ እና የተጠሪ ተቋማት እንዲሁም የፌዴራል የጸረ ሙስና ኮሚሽን የሥራ ሀላፊዎች በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
ለወቅታዊ ትኩስ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር መረጃ ፡
የካቲት 1፤ 2017
በድረገጽ፡- http://mols.gov.et/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/MolsFDRE
ቴሌግራም፦ https://t.me/fdre_mols
ዋትስአፕ፡- https://whatsapp.com/channel/0029VakCgcYIyPtTbPZtDW1y
ቲክቶክ:- tiktok.com/@mols_official
ሊንክዲን፡- https://www.linkedin.com/.../ministry-of-labor-skill-fdre/
❤️
1