
የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
February 5, 2025 at 07:30 AM
ከተውበት (ከንስሃ) አትቦዝን!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿ لو أخطأْتُمْ حتى تَبْلُغَ خطاياكم السماءَ، ثُمَّ تُبْتُم لَتابَ اللهُ عليكم﴾
“ወንጀላችሁ ሰማይ የደረሰ ቢሆን እንኳ፣ ከዛም ተውበት (ንስሃ) ካደረጋችሁ አላህ ከናንተ ተውበታችሁን (ንስሃችሁን) ይቀበላችኋል።”
📚 ሶሂህ አልጃሚዕ: 5235
በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
Telegeram፦ https://bit.ly/4ayf0xJ
Whatsup፦ https://bit.ly/486xnrS
Facebook፦ https://bit.ly/41zEZkk
Instagram፦ https://bit.ly/4arMbTx
X፦ https://bit.ly/41tIUPv
Youtube፦ https://bit.ly/3UTTSwh

👍
❤️
6