የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
February 9, 2025 at 05:43 AM
አፈር እንጂ… ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿لَوْ كانَ لاِبْنِ آدَمَ وادٍ مِن ذَهَبٍ، أحَبَّ أنَّ له وادِيًا آخَرَ، ولَنْ يَمْلأَ فاهُ إلَّا التُّرابُ، واللَّهُ يَتُوبُ على مَن تابَ.﴾ “የአደም ልጅ አንድ ሸለቆ ወርቅ ቢኖረው ሁለተኛ እንዲኖረው መመኘቱ አይቀርም፡፡ አፉን ከአፈር ውጭ የሚሞላው ነገር የለም፡፡ አላህ ደግሞ የተውበተኞችን ተውበት ይቀበላል፡፡” 📚 ሙስሊም ዘግበውታል: 1048 በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ Telegeram፦ https://bit.ly/4ayf0xJ Whatsup፦ https://bit.ly/486xnrS Facebook፦ https://bit.ly/41zEZkk Instagram፦ https://bit.ly/4arMbTx X፦ https://bit.ly/41tIUPv Youtube፦ https://bit.ly/3UTTSwh
Image from የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ: አፈር እንጂ…   ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦   ﴿لَوْ كانَ لاِبْنِ آدَمَ وادٍ مِن ذَهَ...
❤️ 🌹 👍 3

Comments