Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
February 22, 2025 at 04:59 PM
በ26ኛው ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል በሜዳው ሽንፈት አስተናግዷል። ለዌስትሃም ጃሮድ ቦውን በ44ኛው ደቂቃ ብቸኛዋን የድል ጎል አስቆጥሯል። የሚኬል አሬታ ቡድን ነጥብ መጣሉን ተከትሎ መሪው ሊቨርፑል ከመድፈኞቹ ጋር ያለው የነጥብ ልዩነት ስምንት ደርሷል። በተጠባቂው የሊጉ መርሃ ግብር ሊቨርፑል ነገ ምሽት 1 ስአት ከ30 ላይ በኢትሃድ ማንቸስተር ሲቲን ይገጥማል። የአል ዐይን ቤተሰብ ይሁኑ! ዋትሳአፕ፤ https://bit.ly/48Qmefc ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@alainnewsamharic X (ትዊተር): https://x.com/AlainAmharic ቴሌግራም፡ https://t.me/alainamharic ዩቲዩብ: https://bit.ly/AlAinAmharic ድረገፅ: https://am.al-ain.com ፌስቡክ: https://www.facebook.com/AlAinAmharic ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/alainnewsamharic

Comments