Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
February 22, 2025 at 06:24 PM
ሀማስ በመጀመሪያው ዙር የተኩስ አቁም ስምምነት መሰረት የመጨረሻዎቹን ስድስት ታጋቾች ለቀቀ እስራኤልና ሀማስ ዘላቂ ተኩስ አቁም በሚደረግበትና የእስራኤል ጦር ከጋዛ ጠቅልሎ በሚወጣበት ጉዳይ ሁለተኛ ዙር የተኩስ አቁም ድርድር ያደርጋሉ ተብሎ ይጠበቃል። https://is.gd/io18ic

Comments