Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
February 23, 2025 at 07:32 AM
የአባ ፍራንሲስ የጤና ሁኔታ በአስጊ ደረጃ ላይ እንደሚገኝ ቫቲካን አስታወቀች የአባ ፍራንሲስ የጤና ሁኔታ ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ መባባሱን ቫቲካን ትናንት አስታውቃለች። የሮማው ጳጳስ አባ ፍራሲስ በሳምባ ምች ተጠቅተው ሆስፒታል መግባታቸው ይታወቃል። ዝርዝሩን በተከታዩ ሊንክ ይመልከቱ፤ https://bit.ly/3XdHaZK

Comments