
Al Ain Amharic አል ዐይን አማርኛ
February 25, 2025 at 06:43 AM
አሜሪካ በተመድ በዩክሬን ጦርነት ጉዳይ የቀረበውን የውሳኔ ሀሳብ በመቃወም ሳትጠበቅ ሩሲያን ደገፈች
አሜሪካ በተመድ ጠቅላላ ጉባኤ በትናንትናው እለት የቀረበውን ሩሲያ በዩክሬን ላይ የፈጸመችውን "ወረራ" የሚያወግዝ የውሳኔ ሀሳብ በመቃወም ባልተጠበቀ ሁኔታ ለሩሲያ ድጋፏን አሳይታለች።
https://bit.ly/3QxsReH
❤️
1