Elias Meseret
June 13, 2025 at 08:03 AM
መሠረት ሚድያ "ነዳጅ የሚቸበችቡት የመንግስት ባለስልጣናት" በሚል ርዕስ የዛሬ ስድስት ወር የሰራው አንድ ዘገባ ነበር።
በዚህ ዘገባ ላይ ትናንት በቁጥጥር ስር የዋሉትን የሲዳማ ክልል የሰላምና ፀጥታ ቢሮ ሀላፊን ጨምሮ ሌሎች ከፍተኛ ሀላፊዎች (መጠኑ ያነሰ ቢሆንም በወላይታም ጭምር) በዚህ ህገወጥ ድርጊት ላይ እየተሳተፉ እንደነበር መረጃ ከማስረጃ ጋር ቀርቦ ነበር።
እንደተለመደው የክልሉ ካድሬዎች በወቅቱ የመሠረት ሚድያ ዜናን "የክልሉን እና የአመራሮቹን ስም ለማጥፋት፣ ብጥብጥ ለማስነሳት፣ ሀዋሳን የትርምስ ማዕከል ለማድረግ... " እያሉ ሲንፈራገጡ ነበር።
ስድስት ወር ቢፈጅም... Still, better late than never!
#ግዜደጉ
👍
❤️
😢
🙏
9