
DW Amharic
June 10, 2025 at 05:11 PM
ዛሬም ተግዳሮትነቱ የቀጠለው የወባ ወረርሽኝ
የወባ በሽታ ዛሬም በበርካታ ሃገራት ዋነኛ የጤና ችግር ነው። በጎርጎሪዮሳዊ 2023 ከ80 በላይ በሚሆኑ ሃገራት ከ500 ሺህ የሚበልጡ ሰዎችን ጨርሷል። ኢትዮጵያ ውስጥም ካለፉት ጥቂት ዓመታት ወዲህ የወባ ስርጭት እየተባባሰ መሄዱ እየታየ ነው። ለምን ይሆን?
https://t1p.de/b5iqe?at_medium=Messenger&at_campaign=WhatsApp-Channel&at_number=DW_Amharic&at_dw_language=am