GLC FAMILY!!!
GLC FAMILY!!!
June 12, 2025 at 05:13 AM
…..ሁሉም ከርሱ፣ በርሱ፣ ለርሱ!!!! ““እግዚአብሔር መልሶ እንዲሰጠው፣ ለእግዚአብሔር ያበደረ ከቶ ማን ነው?” ሁሉም ከርሱ፣ በርሱ፣ ለርሱ ነውና፤ ለርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን! አሜን።” ‭‭ሮሜ‬ ‭11‬:‭35‬-‭36‬ ‭NASV‬‬ በኛ ሕይወት የሆነው ሁሉ፣ ከርሱ፣ በርሱ፣ ለርሱ እንጂ ከእኛ በእኛ ለእኛ አይደለምና ክብር ለርሱ ይሁን በሉ!!! መልካም ቀን!!! ሬቨ ተዘራ ያሬድ
Image from GLC FAMILY!!!: …..ሁሉም ከርሱ፣ በርሱ፣ ለርሱ!!!!  ““እግዚአብሔር መልሶ እንዲሰጠው፣ ለእግዚአብሔር ያበደረ ከቶ ማን ነው...
❤️ 5

Comments