
GLC FAMILY!!!
June 12, 2025 at 05:13 AM
…..ሁሉም ከርሱ፣ በርሱ፣ ለርሱ!!!!
““እግዚአብሔር መልሶ እንዲሰጠው፣ ለእግዚአብሔር ያበደረ ከቶ ማን ነው?” ሁሉም ከርሱ፣ በርሱ፣ ለርሱ ነውና፤ ለርሱ ለዘላለም ክብር ይሁን! አሜን።”
ሮሜ 11:35-36 NASV
በኛ ሕይወት የሆነው ሁሉ፣ ከርሱ፣ በርሱ፣ ለርሱ እንጂ ከእኛ በእኛ ለእኛ አይደለምና ክብር ለርሱ ይሁን በሉ!!!
መልካም ቀን!!!
ሬቨ ተዘራ ያሬድ

❤️
5