የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
June 12, 2025 at 07:53 AM
የሙስሊም ሁኔታ ከአምልኮ በኋላ! ከአዒሻ (رضي ﷲ عنها) ተይዞ:  እንዲህ ትላለች፦ ﴿سَأَلْتُ رَسُولَ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ عَنْ هَذِهِ الْآيَةِ :  { وَالَّذِينَ يُؤْتُونَ مَا آتَوْا وَقُلُوبُهُمْ وَجِلَةٌ } قَالَتْ عَائِشَةُ : أَهُمُ الذِينَ يَشْرَبُونَ الْخَمْرَ وَيَسْرِقُونَ ؟ قَالَ : " لَا يَا بِنْتَ الصِّدِّيقِ، وَلَكِنَّهُمُ الذِينَ يَصُومُونَ وَيُصَلُّونَ وَيَتَصَدَّقُونَ وَهُمْ يَخَافُونَ أَنْ لَا يُقْبَلَ مِنْهُمْ،  { أُولَئِكَ يُسَارِعُونَ فِي الْخَيْرَاتِ وَهُمْ لَهَا سَابِقُونَ﴾ “የአላህን መልዕክተኛ (ﷺ) ስለዚህ የቁርዓን አንቀፅ ጠየኳቸው፦ {እነዚያም የሚሰጡትን ነገር እነርሱ ወደ ጌታቸው ተመላሾች መኾናቸውን ልቦቻቸው የሚፈሩ ኾነው የሚሰጡት፡፡} እነዚህ ሰዎች መጠጥ የሚጠጡ፣ የሚሰርቁ ናቸው እንዴ? አልኳቸው። ‘አይደሉም! አንቺ የሲዲቅ ልጅ! እነሱ የሚፆሙ፣ የሚሰግዱ፣ የሚሰድቁ ሆነው ሳለ አላህ ስራችንን አይቀበለን ይሆን ብለው የሚፈሩት ናቸው።’ {እነዚያ በመልካም ሥራዎች ይጣደፋሉ፡፡ እነሱም ለርሷ ቀዳሚዎች ናቸው፡፡} አሉ።” 📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 3175 ☑ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ Telegeram፦ https://bit.ly/4ayf0xJ Whatsup፦ https://bit.ly/486xnrS Facebook፦ https://bit.ly/41zEZkk Instagram፦ https://bit.ly/4arMbTx X፦ https://bit.ly/41tIUPv Youtube፦ https://bit.l
Image from የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ: የሙስሊም ሁኔታ ከአምልኮ በኋላ!  ከአዒሻ (رضي ﷲ عنها) ተይዞ:  እንዲህ ትላለች፦   ﴿سَأَلْتُ ر...
👍 ❤️ 🫶 🇵🇸 💧 😢 👏 💚 😂 42

Comments