
Ethiopian Embassy In Djibouti - የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጅቡቲ
June 19, 2025 at 07:10 AM
የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ በአይነት፣ በጥራት እና በብዛት እያደገ፣ በዓለም ገበያ ተፈላጊነትን እየጨመረ ኢንቨስትመንትን በመሳብ ለግብርና እና ለሀገር በቀል ምርት ምቹ ስርዓትን በመፍጠር በኢኮኖሚ እድገት ላይ ቁልፍ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።

👍
1