Ethiopian Embassy In Djibouti - የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጅቡቲ
Ethiopian Embassy In Djibouti - የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጅቡቲ
June 19, 2025 at 07:10 AM
የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ በአይነት፣ በጥራት እና በብዛት እያደገ፣ በዓለም ገበያ ተፈላጊነትን እየጨመረ ኢንቨስትመንትን በመሳብ ለግብርና እና ለሀገር በቀል ምርት ምቹ ስርዓትን በመፍጠር በኢኮኖሚ እድገት ላይ ቁልፍ ሚና እየተጫወተ ይገኛል።
Image from Ethiopian Embassy In Djibouti - የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጅቡቲ: የኢትዮጵያ የወጪ ንግድ በአይነት፣ በጥራት እና በብዛት እያደገ፣ በዓለም ገበያ ተፈላጊነትን እየጨመረ ኢንቨስትመ...
👍 1

Comments