የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ
June 20, 2025 at 11:39 AM
ዱዓእ ወሳኙ አምልኮ! ከኑዕማን ቢን በሺር (رضي الله عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋለሁ አለ፦ ﴿«الدُّعَاءُ هُوَ الْعِبَادَةُ» ثُمَّ قَرَأَ: {وَقَالَ رَبُّكُمُ ادْعُونِي أَسْتَجِبْ لَكُمْ إِنَّ الَّذِينَ يَسْتَكْبِرُونَ عَنْ عِبَادَتِي سَيَدْخُلُونَ جَهَنَّمَ دَاخِرِينَۤ}﴾ “ዱዓእ (ፀሎት) እሱ ነው አምልኮ ማለት። ከዛ ይህን የቁርዓን አንቀፅ አነበቡ፦ ‘ጌታችሁም አለ ለምኑኝ፤ እቀበላችኋለሁና። እነዚያ እኔን ከመገዛት የሚኮሩት ተዋራጆች ኾነው ገሀነምን በእርግጥ ይገባሉ።’” 📚 ቲርሚዚ ዘግበውታል አልባኒ ሶሂህ ብለውታል፡ 3247 ☑ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦ Telegeram፦ https://bit.ly/4ayf0xJ Whatsup፦ https://bit.ly/486xnrS Facebook፦ https://bit.ly/41zEZkk Instagram፦ https://bit.ly/4arMbTx X፦ https://bit.ly/41tIUPv Youtube፦ https://bit.ly/3UTTSwh Tik tok፦ https://bit.ly/442V9nM
Image from የቡኻሪና ሙስሊም ሐዲሶች በአማርኛ: ዱዓእ ወሳኙ አምልኮ!   ከኑዕማን ቢን በሺር (رضي الله عنه) ተይዞ፡ ነቢዩ (ﷺ) እንዲህ ሲሉ ሰምቻቸዋ...
👍 ❤️ 🌙 😢 26

Comments