Meseret Media
Meseret Media
May 27, 2025 at 07:37 PM
#የምርመራዘገባ በሸገር ከተማ የኮዬ ፈጬ ክፍለ ከተማ አንዳንድ የመሬት አስተዳደር ሀላፊዎች ፎርጂድ ካርታዎችን በገፍ እያተሙ መልሰው መሬቱን እየሸጡ ይገኛሉ - የድርጊቱን አፈፃፀም ስልት እና የፈፃሚዎቹን የስም ዝርዝር ከነ ማስረጃው ይዘናል https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/7ac?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g

Comments