Meseret Media
                                
                            
                            
                    
                                
                                
                                May 28, 2025 at 01:12 AM
                               
                            
                        
                            #ዜናመሠረት "አብን ሕጋዊነትም ሆነ የሞራል ተቀባይነት የሌለው አሻንጉሊት ድርጅት ሆኗል"- መቀመጫቸውን በውጭ ያደረጉ 34 ድርጅቶች 
(መሠረት ሚድያ)- የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) ፓርቲ ከመንግስት ጎን ተሰልፏል ብለው የከሰሱ መቀመጫቸውን ከሀገር ውጭ ያደረጉ 34 ድርጅቶች አመራሮቹን አውግዘው በዛሬው እለት መግለጫ አውጥተዋል። 
https://open.substack.com/pub/meseretmedia/p/34?utm_source=share&utm_medium=android&r=bb7g