Meseret Media
Meseret Media
June 18, 2025 at 12:32 AM
#ዜናመሠረት ሸሽተው ከተጠለሉበት ካምፕ በመንግስት ጉትጎታ ወደ ቀደመ መኖርያቸው የተመለሱ ተፈናቃዮች ዳግም ጥቃት ተፈፀመባቸው "ዱላ እንኳን እንዳንይዝ ተደርገን ባለንበት ሁኔታ ኑ ተመለሱ ግዴላችሁም ተብለን አሁን ተጨፍጭፈናል። ከነበርንበት መጠለያ ተለምነን መጥተን አሁን ደግሞ ተጨፈጨፍን" መረጃው በፖድካስት ወይም በፅሁፍ በአማራጭነት ቀርቧል፣ ይከታተሉት ⤵️ https://tinyurl.com/yucpa7da
Image from Meseret Media: <a class="text-blue-500 hover:underline cursor-pointer" href="/hashtag...

Comments