
Meseret Media
June 19, 2025 at 01:35 PM
#ዜናመሠረት ኢትዮጵያ በኑሮ ውድነት ከአፍሪካ ቀዳሚዋ ሀገር መሆኗን አንድ ሪፖርት ጠቆመ
ቪርጂን አይላንድስ፣ ስዊዘርላንድ፣ አይስላንድ፣ ባሀማስ፣ ሲንጋፖር፣ ሆንግ ኮንግ፣ ባርባዶስ፣ ኖርዌይ፣ ፓፓዋ ኒው ጊኒ እና ዴንማርክ በኑሮ ውድነት ከአንድ እስከ አስር ያለውን ቦታ ይዘዋል።
ተጨማሪ ያንብቡ: https://tinyurl.com/5ehkdz2r
