Meseret Media
Meseret Media
June 21, 2025 at 07:42 PM
#ዜናመሠረት ከፋብሪካ ውስጥ ታግተው ተወስደው የነበሩ ሶስት ቻይናውያን ተገድለው ተገኙ ግንቦት 29 2017 ዓ/ም ከጠዋቱ 2 ሰአት ገደማ ከጫንጮ ከተማ 8 ኪሎ ሜትር ርቀት ላይ ወደ ደርባ ሲሚንቶ መሄጃ ሙሎ መገንጠያ ሳይደርስ የሚገኘው ሰዮ ሀይላንድ ፋብሪካ ውስጥ ያሉ ሶስት ቻይናውያንን ጨምሮ በርካታ ሰራተኞች መታገታቸውን መሠረት ሚድያ መዘገቡ ይታወሳል። ዝርዝርሩን ያንብቡ: https://tinyurl.com/be234r4y
Image from Meseret Media: <a class="text-blue-500 hover:underline cursor-pointer" href="/hashtag...

Comments